ቋሚ ኮሚቴዎች

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ የ2017 በጀት አመት የካፒታል ፕሮጀክት አፈፃፀም ግምገማ ዛሬ ተጀምሯል።

የክልል ምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ በማካሄድ ላይ በሚገኘው የፕሮጀክት አፈፃፀም ምልከታም በክልሉ ትምህርት ቢሮ እየተከናወኑ ያሉትን ፕሮጀክቶች ጎብኝቷል። የልኡካን ቡድኑ በክልሉ ትምህርት ቢሮ እየተሰሩ በሚገኙት ፕሮጀክቶች ማለትም የአቡካር አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት (ጂ+3) ማስፋፊያና የህጻናት ደህንነት፣ የአብነት የቅድመ መደበኛ ትምህርት ማስፋፊያ ግንባታ፣ የመዋለ ህጻናት ት/ቤቶችን ፤ሀሰንጌይ ትምህርት ቤት እንዲሁም የክልሉ ትምህርት ቢሮ እድሳት. ጎብኝተዋል። ሀሰንጌይ […]

ቋሚ ኮሚቴዎች, ዜና

የክልል ምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ በክልሉ ማረምያ ኮምሽን ድንገተኛ ጉብኝት አካሄዱ።

በሐረሪ ክልል ምክር ቤት የህግ አስተዳደር እና ሴቶች ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ ኢማን መሀመድ የሚመራ የክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ልዑክ በክልሉ ማረምያ ኮምሽን በመገኘት ድንገተኛ ምልከታ በማድረግ የኮምሽኑን የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው ዛሬ ጠዋት በክልሉ ማረምያ ኮምሽን ባካሄደው ድንገተኛ ጉብኝት በኮምሽኑ እየተከናወኑ የሚገኙ የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደት ስራዎችን ጨምሮ የታራሚዎች

ዜና

የክልል ምክር ቤቱ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶችን የኦዲት ግኝቶችን በመገምገም ላይ ይገኛል።

የክልል ምክር ቤቱ የበጀት እና ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ የ2012-2015 የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶች የኦዲት ግኝቶችን እየተመለከተ ሲሆን በዚሁ መሰረትም በዛሬው ዕለት ቋሚ ኮሚቴው የክልሉን ፕላን ኮሚሽን፣ የህብረት ስራ ኤጀንሲ፣ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን፣ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ፣ የስነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽንን የ2012-2015 የኦዲት ግኝቶችን ገምግሟል። በኦዲት ግኝቱ ላይ የየተቋማቱ/መ/ቤቶቹ ኃላፊዎችና የግዥና ፋይናንስ ዳይሬክተሮቻቸው በኦዲት ግኝቱ ዙርያ ከክልል

ዜና

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት የጋራ ልምድ ልውውጥ አደረገ።

የልምድ ልውውጡ የምክር ቤቶቹን ግንኙነት በማጠናከር ህዝብን በፍታሀዊነት ለማገልገል ወሳኝ ሚና እንዳለው ተገልጿል ። የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ጋር የልምድ ልውውጥ አድርጓል። የሐረሪ ክልል ምክርቤት አፈጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት የወከለንን ህዝብ በፍትሀዊነት በማገልገል የህዝብን ዕርካታ ለማረጋገጥ

ዜና

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት የጋራ ልምድ ልውውጥ አደረገ።

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት የጋራ ልምድ ልውውጥ አደረገ። ******* የልምድ ልውውጡ የምክር ቤቶቹን ግንኙነት በማጠናከር ህዝብን በፍታሀዊነት ለማገልገል ወሳኝ ሚና እንዳለው ተገልጿል ። የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ጋር የልምድ ልውውጥ አድርጓል። የሐረሪ ክልል ምክርቤት ም/አፈጉባኤ

Scroll to Top