የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት የጋራ ልምድ ልውውጥ አደረገ።

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት የጋራ ልምድ ልውውጥ አደረገ።

*******

የልምድ ልውውጡ የምክር ቤቶቹን ግንኙነት በማጠናከር ህዝብን በፍታሀዊነት ለማገልገል ወሳኝ ሚና እንዳለው ተገልጿል ።

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ጋር የልምድ ልውውጥ አድርጓል።

የሐረሪ ክልል ምክርቤት ም/አፈጉባኤ አቶ ሀሪፊ መሀመድ በበኩላቸው ስለ ሀረሪ ክልል ምክር ቤት አመሰራርት እና የአሰራር ስርአት ማብራሪያ ሰጥተዋል።

ምክርቤቶች በህገመንግስቱ የተሰጠውን ስልጣን በአግባቡ በመጠቀም ህዝብን በታማኝነት ለማገልገል በጋራ መስራት እንደሚገባም ጠቁመዋል ።

ልምድ ልውውጡ ለሁለቱም ክልል ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን ገልፀው በተለይም አጎራባች የክልል ምክርቤቶች የጋራ መድረክ በማዘጋጀት ሀገራዊ አንድነትን በማጠናከር የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ገልፀዋል ።

************

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት

የሕዝብ ግንኙነትና የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት/

➥ ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/hararicouncil/

➥ ቴሌግራም:▸ https://t.me/hararicouncil_info

➥ ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/channel/

➥ ትዊተር፦ https://twitter.com/hararicouncil

➥ ፍለከሪ፡-https://www.flickr.com/photos/harari people regional council/

➥ ድረገጽ፦http://www.hararicouncil.gov.et/

አብራችሁን ስለሆናችሁ ደስተኞች ነን.

All reactions:

Scroll to Top