ምክር_ቤት

ምክር_ቤት

ምክር_ቤት

ምክር ቤቱ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔ አሳለፈ

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ በመወያየት ውሳኔ አሳልፏል። የሐረሪ ክልል ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 7ኛ መደበኛ ጉባዔው ላይ መደበኛ እና ካፒታል ወጪዎችን ለመሸፈን በቀረበው 665 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ተጨማሪ ረቂቅ በጀት ላይ በመወያየት አፅድቋል። ምክር ቤቱ ካፀደቀው በጀት 427 ነጥብ 4 ሚሊየን ብሩ ለመደበኛ እንዲሁም 238 ሚሊየን […]

ምክር_ቤት, ዜና

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት 7ኛ መደበኛ ጉባዔውን ከነገ ጀምሮ ማካሄድ እንደሚጀምር የምክር ቤት አፈ ጉባኤ አስታውቀዋል። የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም በሰጡት መግለጫ እንደገለጹት ምክር ቤቱ ከነገ ጀምሮ በሚያካሂደው ጉባኤ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ይመክራል ብለዋል። በዚህም የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የ2017 ዓ.ም የግማሽ አመት አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት

ምክር_ቤት

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እያከናወናቸው ያሉ የካፒታል ፕሮጀክቶችን ጎበኘ።

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ የሀረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እያከናወናቸው ያሉ የካፒታል ፕሮጀክቶችን ጎበኘ። ******* የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ልዑክ በሐረር ከተማ እየተዘረጋ ያለውን የሲሲቲቪ ካሜራ የቁጥጥር ሥርዓትና የተገዙ ዕቃዎችን ጎብኝቷል። የሲሲቲቪ ካሜራ ፕሮጄክት በህዳር 2016 በጠቅላላ 115 ሚሊዮን ብር በጀት የተጀመረ ሲሆን የፕሮጀክቱ ፊዚካል አፈፃፀም 80 በመቶ መድረሱን ለቋሚ ኮሚቴው ገለፃና

ምክር_ቤት, ቋሚ ኮሚቴዎች

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ የ2017 የካፒታል ፕሮጀክት አፈፃፀም የመስክ ጉብኝት ቀጥሎ በመካሄድ ላይ ይገኛል።

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ልዑክ በክልሉ የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን እየተከናወኑ ያሉትን ፕሮጀክቶችን ስራ ሂደትና አፈፃፀም ሂደት ተመልክተዋል። የክልሉ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ በክልሉ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን እየተከናወኑ ያሉትን የካፒታል ፕሮጀክቶችን ማለትም የፈሳሽ ቆሻሻን መልሶ ጥቅም ላይ ማዋያ ፋብሪካ (ማከሚያ ጣቢያ) እና የንፁህ መጠጥ ውሃ ማስፋፊያ ዝርጋታ ፕሮጀክት ስራዎችን ጎብኝቷል። የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ኃላፊ

ምክር_ቤት, ዜና

19 ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሀገራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየተከበረ እንደሚገኝ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም ገለፁ።

19 ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሀገራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየተከበረ እንደሚገኝ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም ገለፁ። በሀረሪ ክልል 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበርን በተመለከተ ከበዓሉ አብይ ኮሚቴ ጋር ውይይት ተካሂዷል። የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አንዱሰላም በውይይቱ ላይ እንደገለፁት

Scroll to Top