ታህሳስ 30, 2024

ዜና

የክልል ምክር ቤቱ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶችን የኦዲት ግኝቶችን በመገምገም ላይ ይገኛል።

የክልል ምክር ቤቱ የበጀት እና ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ የ2012-2015 የክልል ሴክተር መስሪያ ቤቶች የኦዲት ግኝቶችን እየተመለከተ ሲሆን በዚሁ መሰረትም በዛሬው ዕለት ቋሚ ኮሚቴው የክልሉን ፕላን ኮሚሽን፣ የህብረት ስራ ኤጀንሲ፣ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን፣ የመንግስት ቤቶች ኤጀንሲ፣ የስነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ኮሚሽንን የ2012-2015 የኦዲት ግኝቶችን ገምግሟል። በኦዲት ግኝቱ ላይ የየተቋማቱ/መ/ቤቶቹ ኃላፊዎችና የግዥና ፋይናንስ ዳይሬክተሮቻቸው በኦዲት ግኝቱ ዙርያ ከክልል […]

ዜና

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት የጋራ ልምድ ልውውጥ አደረገ።

የልምድ ልውውጡ የምክር ቤቶቹን ግንኙነት በማጠናከር ህዝብን በፍታሀዊነት ለማገልገል ወሳኝ ሚና እንዳለው ተገልጿል ። የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ጋር የልምድ ልውውጥ አድርጓል። የሐረሪ ክልል ምክርቤት አፈጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት የወከለንን ህዝብ በፍትሀዊነት በማገልገል የህዝብን ዕርካታ ለማረጋገጥ

ዜና

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት የጋራ ልምድ ልውውጥ አደረገ።

የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት የጋራ ልምድ ልውውጥ አደረገ። ******* የልምድ ልውውጡ የምክር ቤቶቹን ግንኙነት በማጠናከር ህዝብን በፍታሀዊነት ለማገልገል ወሳኝ ሚና እንዳለው ተገልጿል ። የሶማሌ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ከሐረሪ ክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና የስራ አመራሮች ጋር የልምድ ልውውጥ አድርጓል። የሐረሪ ክልል ምክርቤት ም/አፈጉባኤ

ዜና

ሰው ተኮር ተግባራትን በማጠናከር የአቅመ ደካሞችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም ገለፁ።

የክልሉ ምክር ቤት በኤረር ወረዳ ሀዋዬ ቀበሌ በ600 ሺ ብር ወጪ ያስገነባውን የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት የማስረከብ ስነ ስርዓት አካሂዷል ፡፡ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት በኤረር ወረዳ ሀዋዬ ቀበሌ ከ600 ሺ ብር ወጪ ያስገነባውን የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት የማስረከብ ስነ ስርዓት ተካሂዷል፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም የክልሉ

Scroll to Top