ዜና

ሰው ተኮር ተግባራትን በማጠናከር የአቅመ ደካሞችን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም ገለፁ።

የክልሉ ምክር ቤት በኤረር ወረዳ ሀዋዬ ቀበሌ በ600 ሺ ብር ወጪ ያስገነባውን የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት የማስረከብ ስነ ስርዓት አካሂዷል ፡፡ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት በኤረር ወረዳ ሀዋዬ ቀበሌ ከ600 ሺ ብር ወጪ ያስገነባውን የአቅመ ደካማ መኖሪያ ቤት የማስረከብ ስነ ስርዓት ተካሂዷል፡፡ በስነ ስርዓቱ ላይ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም የክልሉ […]

ቋሚ ኮሚቴዎች, ዜና

የክልል ምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች እና አባላት የክልሉን የእርድ አገልግሎት መሰጫ ማዕከል (ቄራ) የስራ ሂደት ተመለከቱ።

******** በሐረሪ ክልል ምክር ቤት የኢኮኖሚ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አቶ ጅብሪል መሀመድ የተመራው የክልል ምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴዎች እና አባላት የክልሉን የእርድ አገልግሎት መሰጫ ማዕከል (ቄራ) እርድ በሚከናወንበት የስራ ሰዓት እኩለ ለሊት 6:00 ላይ በመገኘት የማዕከሉን ስራ ሂደት ተመልክተዋል። በጉብኝቱም የቄራ አገልግሎት ማዕከሉ አጠቃላይ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶችና የግንባታ ሂደቱን በተመለከተ ገለጻና ማብራርያ የሰጡት የሐረር ከተማ ማዘጋጃ

ዜና

የኢትዮጲያ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ብሔር ብሔረሰቦች እሴቶቻአቸውን የሚያጋሩበት እንዲሁም ህብረ ብሄራዊ አንድነታቸውን የሚያፀኑበት መሆኑ ተገለፀ።

በየዓመቱ ህዳር 29 የሚከበረው የኢትዮጲያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር ቆይቷል በዛሬው እለት የማጠቃለያው መርሀ-ግብር ተከናውኗል፡፡ በማጠቃለያው መድረክም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን፣ የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅ/ፅ ቤት

ዜና

በሀረሪ ክልል 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ እንደሚገኝ የክልል ምክር ቤቱ ም/አፈጉባኤ ገለፁ።

በክልሉ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ እንደሚገኝ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ- ጉባኤ አቶ አሪፍ መሀመድ ገልጸዋል። ምክትል አፈጉባኤው በአሉን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት በየአመቱ ህዳር 29 የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦች በዓል የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች አንድነትን እኩልነትንና የፌደራል ስርዓቱን ከማጠናከር አንፃር ጉልህ ድርሻ አለው፡፡ ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ “ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት” በሚል

ምክር_ቤት, ዜና

19 ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሀገራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየተከበረ እንደሚገኝ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም ገለፁ።

19 ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሀገራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየተከበረ እንደሚገኝ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም ገለፁ። በሀረሪ ክልል 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበርን በተመለከተ ከበዓሉ አብይ ኮሚቴ ጋር ውይይት ተካሂዷል። የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አንዱሰላም በውይይቱ ላይ እንደገለፁት

Scroll to Top