ታህሳስ 9, 2024

ዜና

የኢትዮጲያ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ብሔር ብሔረሰቦች እሴቶቻአቸውን የሚያጋሩበት እንዲሁም ህብረ ብሄራዊ አንድነታቸውን የሚያፀኑበት መሆኑ ተገለፀ።

በየዓመቱ ህዳር 29 የሚከበረው የኢትዮጲያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር ቆይቷል በዛሬው እለት የማጠቃለያው መርሀ-ግብር ተከናውኗል፡፡ በማጠቃለያው መድረክም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን፣ የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅ/ፅ ቤት […]

ዜና

በሀረሪ ክልል 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ እንደሚገኝ የክልል ምክር ቤቱ ም/አፈጉባኤ ገለፁ።

በክልሉ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ እንደሚገኝ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ- ጉባኤ አቶ አሪፍ መሀመድ ገልጸዋል። ምክትል አፈጉባኤው በአሉን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት በየአመቱ ህዳር 29 የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦች በዓል የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች አንድነትን እኩልነትንና የፌደራል ስርዓቱን ከማጠናከር አንፃር ጉልህ ድርሻ አለው፡፡ ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ “ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት” በሚል

Scroll to Top