News

News

News

የኢትዮጲያ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ብሔር ብሔረሰቦች እሴቶቻአቸውን የሚያጋሩበት እንዲሁም ህብረ ብሄራዊ አንድነታቸውን የሚያፀኑበት መሆኑ ተገለፀ።

በየዓመቱ ህዳር 29 የሚከበረው የኢትዮጲያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በድሬዳዋ አስተዳደር በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር ቆይቷል በዛሬው እለት የማጠቃለያው መርሀ-ግብር ተከናውኗል፡፡ በማጠቃለያው መድረክም የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፣ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ/ሮ ፈቲያ አደን፣ የብልፅግና ፓርቲ የድሬዳዋ ቅ/ፅ ቤት […]

News

በሀረሪ ክልል 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ እንደሚገኝ የክልል ምክር ቤቱ ም/አፈጉባኤ ገለፁ።

በክልሉ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች ቀን በተለያዩ ኩነቶች እየተከበረ እንደሚገኝ የሐረሪ ክልል ምክር ቤት ምክትል አፈ- ጉባኤ አቶ አሪፍ መሀመድ ገልጸዋል። ምክትል አፈጉባኤው በአሉን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት በየአመቱ ህዳር 29 የሚከበረው የብሔር ብሔረሰቦች በዓል የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች አንድነትን እኩልነትንና የፌደራል ስርዓቱን ከማጠናከር አንፃር ጉልህ ድርሻ አለው፡፡ ዘንድሮ ለ19ኛ ጊዜ “ሀገራዊ መግባባት ለኅብረብሔራዊ አንድነት” በሚል

Hararicouncil, News

በክልሉ 19ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሀገራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ እየተከበረ ነው :-አቶ ሱልጣን አብዱሰላም

19 ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ሀገራዊ አንድነትን በሚያጎለብት መልኩ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየተከበረ እንደሚገኝ የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ ሱልጣን አብዱሰላም ገለፁ። በሀረሪ ክልል 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል አከባበርን በተመለከተ ከበዓሉ አብይ ኮሚቴ ጋር ውይይት ተካሂዷል። የሀረሪ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ሱልጣን አንዱሰላም በውይይቱ ላይ እንደገለፁት

Hararicouncil, News

ከለውጡ ወዲህ ፌደራላዊ ሥርዓቱን በመተግበር ተጨባጭ ለውጦች ተመዝግበዋል – ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ

ከለውጡ ወዲህ ህገ መንግስቱን ወደ ተጨባጭ እውነታዎች በመቀየር ህብረ ብሔራዊ አንድነትን በማጎልበት አበረታች ለውጦች ማስመዝገብ መቻሉን የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ።በሀረሪ ክልል19ኛው የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ማጠቃለያ መርሀ ግብር ተካሂዷል።የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በማጠቃለያ መርሀ ግብሩ ላይ ከለውጡ ወዲህ ህገ መንግስቱን ወደ ተጨባጭ እውነታዎች መቀየር መቻሉን ገልፀዋል።በተለይ

Scroll to Top